Sunday, June 30, 2013

በከፍተኛ ሙስና የተዘፈቀው መከላከያ ሂሳቡ እንዳይመረመር ታዘዘ


-የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በሚያዚያ ወር 2005 ዓ.ም ባቀረበው ሪፖርት የመከላከያና የደህንነት ተቋማት
የፋይናንስ አያያዝ ከፍተኛ ችግር እንዳለበት ማመልከቱን ተከትሎ በየመ/ቤቶቹ የተነሳውን ቅሬታ ለመፍታት በቀጥታ
እነዚህን ተቋማት በተለየ ሁኔታ ኦዲት ለማድረግ የሚያስችል አዋጅ እየተረቀቀ መሆኑ ተጠቆመ፡፡
የፌዴራል ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ ሚያዚያ 22 ቀን 2005 ዓ.ም ለፓርላማው ባቀረቡት የ2004 ዓ.ም
የፌዴራል የመንግስት መ/ቤቶች የሂሳብ አያያዝ ሪፖርት በተለይ በዘጠኝ መ/ቤቶች 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር
ባልተሟላ ሰነድ ወጪ ሆኖ መገኘቱን፤ ከዚህ ውስጥ 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብሩ የመከላከያ ሚኒስቴር መሆኑን
መግለጻቸው ይታወሳል፡፡
እነዚህ ተቋማት ላወጡት ገንዘብ ትክክለኛ ማስረጃ እንዲያቀርቡ ተጠይቀውም ማቅረብ አለመቻላቸውን ለፓርላማው
ሪፖርት ካደረጉ በኋላ በተለይ የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈረጌሳን ጨምሮ የተለያዩ ሹማምንት ሪፖርቱን
በአደባባይ እስከማብጠልጠል የደረሰ ትችት ሲያቀርቡ ተደምጠዋል፡፡ ዋናው መከራከሪያቸውም የመከላከያ ወጪ ሚስጢር
ነው የሚል ነበር፡፡
ይህንን ተከትሎ የፓርላማ አፈጉባዔ አቶ አባዱላ ገመዳ በቴሌቪዥን ቀርበው “ባልተሟላ ሰነድ
ወጪ ተደረገ ማለት ብሩ ተበላ ማለት አይደለም” በማለት ማብራሪያ ለመስጠትና ተቋሙን ከተጠያቂነት ነጻ ለማድረግ
ሞክረዋል፡፡
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከተሾሙ በኋላ የመጀመሪያቸው የሆነውን መግለጫ ትላንት ጠዋት
በጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች በሰጡበት ወቅት በተመሳሳይ መንገድ መከላከያን ኦዲት ማድረግ
ሚስጢር ማባከን መሆኑን በመግለጽ በቀጣይ ሁኔታውን ለማስተካከል አዲስ ሕግ እንደሚወጣ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡
ዋና ኦዲተር በአዋጅ ቁጥር 669/2002 መሰረት የፌዴራል የመንግስት ተቋማትን ኦዲት የማድረግና የማስደረግ ሙሉ ሥልጣን
እንደተሰጠው ጠቅላይ ሚኒሰትሩ አስታውሰው በዚህ ሕግ መሰረት ባለፉት ዓመታትም መከላከያን ጨምሮ ሁሉንም ተቋማት ኦዲት ሲያደርግ መቆየቱን አስረድተዋል፡፡
አቶ መለስ ዜናዊ በሕይወት በነበሩበት ጊዜ በሚያዚያ ወር 2004 ዓ.ም የ2003 የሂሳብ ሪፖርት ለፓርላማው ቀርቦ እንደነበር በዚህም ሪፖርት መሰረት
ከተወቀሱት ተቋማት መካከል መከላከያ አንዱ እንደነበር ጠቁመዋል፡፡ በ2003 በጀት ዓመት በመከላከያ 133 ነጥብ
8 ሚሊየን ብር ውዝፍ ተሰብሳቢ ሂሳብ መኖሩን፣ የተሟላ ማስረጃ ሳይቀርብ 19 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በወጪ
ተመዝግቦ መገኘቱን ሪፖርት አድርጓል፡፡  በተጨማሪም የወጪውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ ካልተቻለው ገንዘብ መካከል 1
ነጥብ 9 ቢሊየን ብር የመከላከያ ሲሆን ፣ 54 ነጥብ 3 ሚሊየን ደግሞ ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ 33
ነጥብ 34 ሚሊየን ብር የአገር ውስጥ ደህንነት ጥበቃ ዋና መምሪያ መሆኑ መጠቀሱ ይታወሳል፡፡ በወቅቱ መ/ቤቱ
እንደዘንድሮ ከፍተኛ ቅሬታ ያላቀረበ ሲሆን የዘንድሮ ቅሬታ ምናልባትም በአዲሱ ጠ/ሚኒስትር ላይ ተጽዕኖ በማሳደር
ነገሩን ለመሸፋፈን የታሰበ ሳይሆን እንደማይቀር ተገምቷል፡፡
ምንጮቻችን እንደገለጹት በአገሪቱ ከፍተኛ ሙስና ከሚፈጸምባቸው ተቋማት መካከል ግንባር ቀደሙ መከላከያ መሆኑን
አስታውሰው አንድ ወርሃዊ ደመወዙ 4 ሺ ብር የማይሞላ ከፍተኛ የመከላከያ ሹም በአዲስአበባ ቁልፍ ቦታዎች ጭምር
በሚሊየን ብር የሚገመቱ ቪላዎችንና ሕንጻዎችን የሚገነባበት እንዲሁም ትልልቅ ንግዶችን የሚያንቀሳቅስበት ሁኔታ
የአደባባይ ሚስጢር ነው በማለት የእነአቶ ኃይለማርያም ሙግት ጥቅሙ ለሙሰኞቹ ነው ብለዋል፡፡
አዲሱ ሕግ በቀጣይ ዓመት ለፓርላማው ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ዋና ኦዲተር ሕጉ እስኪጸድቅ
መከላከያና የደህንነት ተቋማትን ኦዲት እንዳያደርግ መታዘዙንም ምንጮቻችን አረጋግጠዋል፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ 60 ከፍተኛ ጀኔራሎች መካከል 58ቱ በትጥቅ ትግሉ ወቅት የህወሀት አባል ሆነው የመጡ ናቸው።
መከላከያን ከላይ ሆነው የሚዘወሩት 7ቱ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች በሙሉ የህወሀት ታጋዮች ናቸው። ባለፉት 22 አመታት በዚህ ከፍተኛ
አመራር ውስጥ የሌላ ብሄር ተወላጅ ተካቶ አያውቅም።
በሌላ በኩል ደግሞ አቶ ሀይለማርያም በአባይ ግድብ ዙሪያ ከተቃዋሚዎች ጋር እንደማይነጋገሩ አስታውቀዋል።
ኢሳት ዜና
ምናባዊ ቃለ ምልልስ...!

ትግሉን ከሚነቅፍና የሙስሊሙ ችግሮች በመስጅድ ያልቃል ፣ መንግስት በሀይማኖት ጣልቃ አይገባም ከሚል አንድ ግለሰብ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ፡፡ በተቻለ መጠን ሚዛናዊነቱን ለማስጠበቅ ጥረት ተደርጓል፡፡

ጤና ይስጥልኝ

ጤና ይስጥልኝ

(ስም ማስተዋወቁ አስፈላጊ አልመሰለኝም) የሙስሊሙን የመብት ትግል እንዴት ትመለከተዋለህ..?

የኢትዮጵያ ህዝቦች በኢህአዴግ ፋናወጊነት ባደረጉት እልህ አስጨራሽ ትግልና በከፈሉት መስዋዕትነት አስከፊውን የደርግ ስርዓት ገርስሰው በስራ ላይ ያለውን ህገ መንግስት ካጸደቁ በኋላ የመብት ትግል ብሎ ነገር የለም፡፡ ትግላችን ድህነትን ለማስወገድ ነው፡፡ ዋነኛ ጠላታችን ድህነታችን ነውና፡፡

ህገ መንግስቱ ሲጣስስ..?

ኢህአዴግ የከፈለው መስዋዕትነት ይሄን ህገ መንግስት ለማስጠበቅ ነው፡፡ ህገ መንግስቱ ተጥሶ ከተገኘ በግንባር ቀደምትነት የሚታገለው እራሱ ኢህአዴግ ነው፡፡

መንግስት በእምነት ጣልቃ ገብቶ ቢገኝ የህገ መንግስት ጥሰት መሆኑን ታምናለህ ?

በሚገባ!! መንግስት በእምነት ጣልቃ መግባት አይችልም::

ታድያ መንግስትህ ሙስሊሙን ማህበረሰብ የእምነት ነጻነት ነፍጎ አንድን ሴክት ካልተቀበላችሁ እያለ ይገኛል፡፡ እንዴት ታየዋለህ...?

መንግስት እንዲህ አያደርግም፡፡ ማስረጃህ ምንድነው..?

ስልጠናው ሲካሄድ የነበረው በመንግስት ተቋማት ነበር፡፡ በሁሉም ስልጠናዎች ላይ ደግሞ የመንግስት ባለስልጣናት ተገኝተዋል፡፡ አሰልጣኙ ዶ/ር ሰሚር ደግሞ የቀ/ጠ/ሚ መለስ ዜናዊንና ዶ/ር ሽፈራውን አክብረው ስለጋበዙት አመስግኗል፡፡ ይሄ በቂ ማስረጃ አይሆንም..?
የመንግስት ተቋማት ግልጋሎታቸው ለህዝብ ነው፡፡ የመንግስት ባለስልጣናት ስልጠናው ላይ መገኘታቸው ስለ ህገመንግስቱ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ሲሆን ዶ/ር ሰሚር ለሰጠው አስተያየት ግን መረጃው የለኝም፡፡

የመንግስት ተቋማት ሴኩላር ናቸው፡፡ ባለስልጣናቱም ተገኝተው ሲያስተምሩ የነበረው ስለ አንድ ሴክትና ( አህባሽ)ና ሌላውን ሴክት (ወሃብያን) ለማውገዝ ነበር፡፡ ዶ/ር ሰሚር አስተያየቱን የሰጠው በህዝብ ፊት በሂልተን ሆቴል በጋዜጣዊ መግለጫ ነበር፡፡

በዚህ ጉዳይ በቂ መረጃ ስላሌለኝ ይለፈኝ፡፡ ሆኖም መንግስት እንዲህ ያደርጋል የሚል እምነት የለኝም፡፡

እንግዲያውስ የመንግስትን ጣልቃ ገብነት ሊያሳይ የሚችል ሌላ ማስረጃ ላቅርብ፡፡ የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎችን ታውቃቸዋለህ..?

አውቃቸዋለው፡፡ ሰዎቹ ጥሩ ቢሆኑም ከጀርባቸው ያሉ አካላት እነርሱን በመጠቀም ሀገሪቷን ወዳልተፈለገ ቀውስ ሊከቷት በመሆኑ መንግስት ሰዎቹን በህግ መጠየቁ አግባብ ነው፡፡

ከመያዛቸው በፊት መንግስት አቅርቧቸው አወያይቷቸው ነበር፡፡ አሸባሪ ብሎ ለሚፈርጃቸው አካላትም አብሯቸው ለድርድር የተቀመጠውን መንግስትን አሸባሪ ብሎ መፈረጅ እንደሆነ አበክሮ ገልጾ ነበር፡፡ በኋላ ምን ተገኝቶ ነው መንግስት እራሱ በአደባባይ አሸባሪ ብሎ የፈረጃቸው..?

ዛሬ ሰላማዊ ከሆንክ ነገ ሽብርተኛ ስላለመሆንህ ዋስትና ነው እንዴ.. ዛሬ አሸባሪ የሆነም ነገ ሰላማዊ ሊሆን ይችላል፡፡ ይሄ ሊደንቅህ አይገባም፡፡ ኦነግ ከኢህአዴግ ጋር አብሮ ጨቋኙን ደርግ ሲዋጋ ነበር፡፡ ያኔ ነጻ አውጪ ነበር፡፡ አሁን ደግሞ ሰላማዊ መንግስትን ሲወጋ አሸባሪ ይባላል፡፡ ይሄ ነው፡፡

መንግስት ነው ግለሰቦችን አሸባሪ ብሎ የሚፈርጀው ወይንስ ፍርድ ቤት...?

(ፈርጠም ብሎ) ፍርድ ቤት ነው-ንጂ!!

ታድያ የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴው የቀረበበትን ክስ ክዶ በፍርድ ቤት እየተከራከረ ይገኛል፡፡ እነዚህ ሰዎች አሸባሪ ናቸው ተጠርጣሪ..?

ተጠርጣሪ

መንግስት ግን አሸባሪ ብሎ ፈርጇቸዋል፡፡

መንግስት እንደዚያ አያደርግም፡፡

‹‹ጂሀዳዊ ሀረካት›› ላይ አሸባሪ መሆናቸውን ከፍርድ ቤት በፊት ተፈርዶባቸው ተመልክተናል~!!

በእርግጥ ህዝብ ውዥንብር ውስጥ ሲገባና በመንግስት ላይ አለ አግባብ ወቀሳ ሲበዛበት ለህዝብ መረጃ የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡ ይሄም አንዱ የአሰራር ግልጽነት ማሳያ ነው፡፡ ደግሞም ፊልሙ አስተማሪ ነበር፡፡

ሰዎቹ የቀረበባቸውን ክስ ክደው በፍርድ ቤት እየተከራከሩ ይገኛሉ፡፡ ኢቴቪ ደግሞ በአንደበታቸው ጥፋተኝነታቸውን ሲያምኑ ያሳያል፡፡ መረጃውን ለመቀበል ቶርች ተደርገዋል የሚባለውን አያረጋግጥልንም..? በህግ አንጻር ካየነው ደግሞ አንድ ግለሰብ በራሱ ላይ ያለመመስከር መብት እንዳለው ይደነግጋል፡፡ በዚያ ላይ ፊልሙ ሲቀርብ የሰዎቹ ፈቃድ መጠየቅ እንዳለበት የሚዲያ ህጉ ይደነግጋል፡፡ ይሄ ሁላ የህግ ጥሰት የህግ የበላይነቱን ጥያቄ ውስጥ አያስገባውም..?

እ..እ..(ግንባራቸውን እያሻሹ) በእርግጥ ሰዎቹ በፊልሙ ላይ ተጠርጣሪ እንጂ ወንጀለኛ አልተባሉም፡፡ ማንኛውም የመብት ጥሰት ከተደረገ ግን በህግ የመጠየቅና ጥፋት የፈጸሙ አካላትን የማስቀጣት ሙሉ መብት አላቸው፡፡

ተበዳዮቹ ከሰው የነበረ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ክሳቸውን ሳይመለከት ውድቅ አድርጎባቸዋል፡፡

እንደዚህ አይደረግም!!

በእርግጥም ተደርጓል!!

ይግባኝ መጠየቅ ይችላሉ

ውጤቱ ግን ግልጽ ነው፡፡

አልተቋጨም... ይቀጥላል...
ትግላችን የሚሊዮኖች መሆኑን የሚያሳይ ቪዲዮ አቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤቱ አሳየ፡፡
ቅዳሜ ሰኔ 23/2005

ፍ/ቤቱ አቃቤ ሕግን ጊዜ በመስጠትም ጭምር እየረዳው ነው

በዚህ ባገባደድነው ሳምንት በቀጠሮ ድጋሚ በተዘጋው የመሪዎቻችን ችሎት አቃቤ ሕግ የትግሉን ሕዝባዊነት የሚያሳዩ ቪዲዮዎች ለፍ/ቤት አሳይቷል፡፡ ለጥቂት ቀናት ብቻ በቆየው ችሎት አቃቤ ሕግ ከዩቲዩብ ላይ የሰበሰባቸውን ቪዲዮዎች ያሳየ ሲሆን በቪዲዮዎቹም የሙስሊሙ ህብረተሰብ ትግል እና ተጋድሎ ሕዝባዊነትን የተላበሰ መሆኑ ታይቷል፡፡ እንደ ፍ/ቤት ምንጮች በችሎቱ አቃቤ ሕግ ካሳያቸው ቪዲዮዎች መካከል ባለፈው አመት በታላቁ አንዋር መስጊድ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገው ህዝባዊ ተቃውሞ የሚገኝበት ሲሆን የተቃውሞውን መጠናቀቅ ተከትሎም በርካታ ሕዝበ ሙስሊም ወደ ፒያሳ፣ መርካቶና አውቶብስ ተራ አቅጣጫ ሲተም የሚታይ ሲሆን የህዝቡ ቁጥርም ከፍተኛ መሆኑ ተልክቷል፡፡

አቃቤ ሕግ የኮሚቴ አባላትን የአወሊያ መስጊድ ንግግሮችም በቪዲዮ መልክ ያቀረበ ሲሆን በንግግራቸውም ሕዝበ ሙስሊሙ እየደረሰበት ያለውን በደል ለህዝቡ በገለጻ መልኩ ሲዘረዝሩ ይታያል፡፡ በተጨማሪም የአሕባሽን አስከፊነት የሚያሳይ፣ የመንግስትን ጣልቃ ገብነት የሚያስገነዝቡ ቪዲዮዎች መቅረባቸው የታወቀ ሲሆን ጋዜጠኛ ዩሱፍ ጌታቸው ሐምሌ 6 የመንግስት ሀይሎች አወሊያ መስጊድ ገብተው ሰላማዊው ህዝብ ላይ የፈጸሙትን አሳፋሪ ድርጊት ያጋለጸበት የቢ.ቢ.ኤን ሬዲዮ ፕሮግራምም ለፍርድ ቤቱ ተደምጧል፡፡

አቃቤ ሕግ እስከ አሁን ለመንግስታዊው ፍ/ቤት ባቀረባቸው የምስክርም ሆነ የሰነድ ማስረጃዎች በአብዛኛው በጭብጥ ደረጃ የመንግስትን ክስ ከማጠናከር ይልቅ በተቃራኒው የመሪዎቻችንን ነጹህነትም ሆነ የህዝቡን ሰላማዊነት የሚያመላክትና በተቃራኒው ሰነዶቹ ለመሪዎቻችን መከላከያ ተደርገው ሊቀርቡ የሚችሉ መሆናቸው ከፍተኛ ግርምትን የፈጠረ ሲሆን መንግስትም ክሱን ሊደግፍ የሚችል ሰነድ በሚፈልገው መልኩ መፈበርክ አለመቻሉንም አመላካች ሆኗል፡፡ ይህንንም ችግር ለመቅረፍና ሌሎች መረጃዎችን ለመፈብረክ ይመስላል በተደጋጋሚ ጊዜ ችሎቱ እየተቋረጠ ለአቃቤ ሕግ ጊዜ እየተሰጠው የሚገኘው፡፡ በአሁኑም እንደተለመደው ችሎቱ ሲቋረጥ ይሄን ታሳቢ በማድረግ መሆኑ ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ችሎቱ ለሐምሌ 22 የተቀጠረ ሲሆን እስከ ሐምሌ 30 ድረስም 10 ቪዲዮዎች ይታያሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

አላሁ አክበር!

ስብሃት ነጋ “እውነት” ሲያዳልጣቸው

June 28, 2013
ከኢየሩሳሌም አርአያ
ሽማግሌው ስብሃት ነጋ ከጥቂት ቀናት በፊት በሰጡት ቃለ-ምልልስ አስበውት ይሁን ሳያስቡት “እውነት” አምልጧቸዋል። አጥብቀው ያነሷቸው የሙስና ጉዳዮች ራሱን የቻለ “አላማና ግብ” አላቸው። የመጀመሪያው በፓርቲያቸው ውስጥ ያለው ክፍፍል (የጥቅም) እንደተዳፈነ እሳት ውስጥ ለውስጥ እየተብላላ መሆኑን በግልፅ ያሳያል። ከተናገሩት የሚከተለውን እንመልከት፤ “በጤናማ ሁኔታ የሚገኙ ሰዎችን እንቆርጣለን፣ እናስራለን ወዘተ እያሉ ሲያስፈራሩ የነበሩ የፖለቲካ፣ የመንግስት ሰዎች ነን የሚሉ የፀጥታና የስነ አእምሮ ሁከት ፈጥረዋል። መቶ ሚሊዮን የሰረቁና ያስዘረፉ፣ 10ሺህ ብር የሰረቀውን ሲያገላብጡት ያታያሉ።” ብለዋል። « እንቆርጣለን » ያሉት መለስ ዜናዊ ናቸው፤ መለስ በአደባባይ ይህን ከመናገር አልፈው ሲያስፈራሩም እንደነበር እናስታውሳለን። መለስ ያንን ያሉት በ10ሺዎች የሚገመት ቡና ከመጋዘን ጠፋ በተባለበት ወቅት ነው። ያንን ቡና የሰረቁትና ባህር ማዶ ሸጠው ገንዙቡን ኪሳቸው የከተቱት አዜብ መሆናቸውን ከዚህ ቀደም ምንጭ ተጠቅሶ ይፋ ተደርጓል። እናም ስብሃት “መቶ ሚሊዮን የሰረቁ..» ያሉት አዜብ መስፍንን ሲሆን፣ « ያስዘረፉ» ያሉት ደግሞ ባለቤታቸው አቶ መለስን ነው። « 10ሺህ የሰረቁ..» የተባሉት በቅርቡ የታሰሩት የጉምሩክ ሰዎችን ሲሆን..እነዚህን በንፅፅር ያስቀመጡት የአዜብ (ተላላኪዎች) ስርቆት መጠነሰፊ መሆኑን ለማመላከት ነው። ስብሃት እስካሁን አድፍጠው ቆይተው በዚህ ሰሞን ይህን መናገራቸው ..« አዜብ የከተማዋ ም/ል ከንቲባ ይሆናሉ» የሚባለውን በመስማታቸው ሆን ብለው ያደረጉት ነው፥ ይላሉ ታዛቢዎች። በተለይ ሽማግሌውን በቅርብ የሚያውቋቸው የፓርቲው ሰዎች « ስብሃት ከበረሃ ጀምሮ በቀለኛ ነው። ጥርሱ ውስጥ የገባን ሰው ካላስወገደ እንቅልፍ አይወስደውም፤ ብዙ ሰው አጥፍቶዋል። አሁንም አዜብን እግር በእግር የሚከታተለው ለዚሁ ነው» ይላሉ። በማስከተልም ፥ « ሙስና ከተነሳ ስብሃትም እስከአንገቱ ተነክሮበታል። በገርጂና ሳር ቤት የሚገኘው <ሉሲ አካዳሚ > በአሜሪካ በሚኖሩ ስጋ ዘመዶቹ ስም እንዲሁም በቀድሞ የአየር ሃይል ጄ/ል ሰሎሞን ስም የሚንቀሳቀስ ግን የስብሃት የግል ንብረት መሆኑን የማይታወቅ መስሎት ነው?….ጎንደር -ሑመራ ያለው የሰሊጥ እርሻ የስብሃት አይደለም?…በ10ሚሊዮን ብር በሚገመት በመቀሌ (አፓርታይድ መንደር) ስብሃት ዘመናዊ ቪላ እንደሚገነባ አይታወቅም ብሎ ይሆን?…» ሲሉ እነዚህ ወገኖች የስብሃትን ሙስና በከፊል ይጠቅሳሉ።sebehat nega one of the founders of TPLF
ስብሃት በዚህ አላበቁም፤ « ..እስካሁን ከፍተኛ ሙሰኞች ትንሹን ሙሰኛ ከሰው አሳስረው ያስፈርዱና ያሰቃዩ ነበር ይባላል። ከፍተኛ ሙሰኞች ከመርማሪው ጀምረው አቃቤ ሕጉም ዳኛው፣ ምስክሩም ይቆጣጠራሉ። ትንሽ የሰረቀም ምንም ያልሰረቀም ሲሰቃዩና ሲያደኸዩ የነበሩም፤ አሉም ይባላል። ስልክ እየደወሉም ይፈርዱ ነበር ይባላል።» ብለው አረፉት ስብሃት። ትክክል ናቸው!! ዳኛ ብርቱካን ሚዴቅሳ « ይህን ካልፈረድሽ በመኪና ገጭተን ነው የምንገድልሽ » ተብላለች። ያውም ከቤተ መንግስት ተደውሎ። አባተ ኪሾ ከደቡብ ባጀት ተመላሽ የሆነ ሰባ ሚሊዮን ብር (70.000.000) ለመንግስት ተመላሽ ሊያደርጉ ሲሉ …« ወዲህ በል..የምን መንግስት ነው?» በማለት ተቀብለው ኪሳቸው የከተቱት አዜብ መሆናቸውን አባተ ፍ/ቤት ጭምር ያጋለጡት ነው። ስብሃት ነጋና መለስ ዜናዊ ደግሞ ታምራት ላይኔ በውሸት እንዲመሰክር አምስት ጊዜ አግባብተውት እንቢ ሲል ከማስደብደባቸው በተጨማሪ ሌላ ክስ እንዲመሰረትበት አድርገዋል። አቃቤ ሕግ የነበረው ዮሃንስ ወ/ገብርኤል የነስብሃትን የውሸት ክስ ተቀብዬ ተግባራዊ አላደርግም፤ ህሊናዬ አይቀበለውም .. በማለቱ ብቻ ለአምስት አመት እንዲታሰር አላደረጋችሁም?…ብዙ ማስረጃና መረጃ መደርደር ይቻላል።..
አሁን ስብሃት ተናገሩት እንጂ…ህዝቡ ብሎ-ብሎ የታከተው ነገር ነው!! እነ እስክንድር፣መሃመድ አቡበከር፣ አንዷለም አራጌ፣ ርእዮት አለሙ….ወዘተ በርሶ ጓደኞች በስልክ ትእዛዝ የተፈረደባቸው ናቸው!!… «ፍትሃዊ ስርአትና መንግስት አለ..» እያሉ ህዝብን የሚያደነቁሩት እነበረከትና የጋሪ ፈረስ የሆኑት ሃ/ማሪያም እርቃናቸውን የሚያስቀር ነገር ነው በስብሃት የተቀመጠው።

የግል ባንኮች ህልውና አደጋ ላይ ነው ተባለ

የአዲስ አበባ የቤቶች ልማት የቁጠባ ፕሮግራም መንግስታዊ በሆነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ እንዲከናወን መደረጉ በግል ባንኮች ላይ ከፍተኛ ኪሣራ እያስከተለ እንደሆነና በአጭር ጊዜ የግል ባንክ ዘርፉን ህልውና አደጋ ላይ እንደሚጥል የባንክ ባለሙያዎች ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ እስካሁን ከ750ሺህ በላይ ግለሰቦች የቤቶች ልማት ቁጠባ ሂሣብ በንግድ ባንክ እንደከፈቱ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ የግል ባንክ ባለሙያ፤ እሣቸው በሚሠሩበት ባንክ ደንበኛ የነበሩ ግለሠቦች በቤቶች የቁጠባ ፕሮግራም ተሣታፊ ለመሆን ከባንኩ ገንዘብ በማውጣት በመንግስት ባንኮች እያስቀመጡ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡
ባለፉት ጥቂት ሣምንታትም ባንኩ በዚህ አገልግሎት ተጠምዶ መቆየቱን የተናገሩት ባለሙያው፤ “በእነዚህ ጊዜያትም የባንክ ሂሣብ ለመክፈት ወደ ባንካችን የመጣ ደንበኛ አላጋጠመኝም” ብለዋል፡፡ በባንኩ ያላቸውን ገንዘብ ለማውጣት የሚመጡ ደንበኞች መበራከታቸውንና ይህም ባንኩ ራሱን ለማቋቋም ለዓመታት የደከመበትን ልፋቱ ከንቱ እንደሚያስቀረውና ቀጣይ ህልውናውንም አደጋ ላይ እንደሚጥለው ባለሙያው ይናገራሉ፡፡ ስማቸውና የሚሠሩበት ባንክ እንዲገለፅ ያልፈለጉ ሌላ ባለሙያም፤ በአሁን ሠአት ባንካቸው የውጭ ምንዛሬ እና የሃዋላ አገልግሎቶችን ከመስጠት ባለፈ አዳዲስ የባንክ ሂሣብ የሚከፍቱ ደንበኞች እያስተናገደ እንዳልሆነ ተናግረዋል፡፡ ሁኔታው በዚህ ከቀጠለም የባንኩ ህልውና አደጋ ላይ እንደሚወድቅ ስጋታቸውን ገልፀዋል፡፡
የኢዴፓ ሊ/መንበርና ከፍተኛ የባንክ ባለሙያ የሆኑት አቶ ሙሼ ሠሙ በበኩላቸው፤ መንግስት መንግስታዊ በሆነው የንግድ ባንክ በኩል ብቻ ዜጐች እንዲቆጥቡ ማወጁ ከነፃ ገበያ ስርአት ጋር የሚቃረን መሆኑን ገልፀው ይህና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በግል ባንኮች ላይ ከፍተኛ የህልውና አደጋ መጋረጣቸውን ተናግረዋል፡፡ በዚህ አካሄድ ከቀጠለም ያለ ጥርጥር ከሶስት እና አራት አመታት በኋላ የበርካታ የግል ባንኮች ህልውና እስከ መጨረሻው ሊያከትም ይችላል ብለዋል – አቶ ሙሼ፡፡ የቤቶች ልማት ቁጠባ ፕሮግራም ሁለት መሠረታዊ ተፅዕኖዎች አሉት የሚሉት አቶ ሙሼ፤ አንደኛው በግል ባንክ ውስጥ ከሚያስቀምጡ ደንበኞች ገንዘብ ላይ ማበደር አንዱ የባንኮች ተግባር መሆኑን ገልፀው፤ አሁን ግን ይህን ተግባር የሚያከናውኑበት ገንዘብ ወደ መንግስታዊ ባንክ እንዲሸሽ መደረጉን ይናገራሉ፡፡
ይሄም ብቻ ሳይሆን የግል ባንኮች በብዙ ዓመታት ያፈሯቸውን ነባር ደንበኞችም እንዲያጡ ያደርጋል ብለዋል፡፡ መንግስት የቀረፀው የቤቶች ልማት ፕሮግራም የግል ባንኮች አዳዲስ ደንበኞችን እንዳያፈሩ ማድረጉ ሁለተኛው ተፅዕኖ ነው የሚሉት ባለሙያው፤ በተቃራኒው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አዲዲስ ደንበኞችን እንዲያገኝ ይረዳዋል ብለዋል፡፡ ነባሩም ይሁን አዲስ ደንበኛ ከግል ባንኮች ወጥቶ ወደ መንግስት ባንክ መሄዱ የነፃ ገበያ ስርአት እንዲከስም ከማድረጉ ባሻገር ባንኮችም በህብረተሠቡ ዘንድ ለዘመናት የገነቡትን ጠንካራ እምነት እንዲያጡ ያደርጋል በማለት የግል ባንኮች ላይ የተጋረጠውን አደጋ ባለሙያው አስረድተዋል፡፡ መንግስት የግል ባንኮች ከሚያበድሩት ገንዘብ ላይ 27 በመቶ የህዳሴውን ግድብ ቦንድ እንዲገዙ ማዘዙን ያስታወሡት አቶ ሙሼ፤ የአሁኑ የግል ባንኮችን ያገለለው የቤቶች ቁጠባ ፕሮግራም ሲጨመርበት በባንኮቹ ላይ የሚደርሰው ጉዳት የቱን ያህል እንደሆነ መገመት አያዳግትም ብለዋል፡፡ “መንግስት የግል ባንኮችን ለማጥፋት ታጥቆ መነሣቱ የሚገርመኝ ጉዳይ ነው” ያሉት አቶ ሙሼ፤ በዚህ አካሄድ ከሦስት እና አራት አመት በኋላ የግል ባንኮች ሊጠፉ እንደሚችሉ ምንም ጥያቄ የሚያስነሣ ጉዳይ አይደለም ይላሉ፡፡
ኢህአዴግ ጉልበትና አቅም ያለው የግል ዘርፍ እንዲፈጠር አይፈልግም የሚሉት አቶ ሙሼ፤ በግል ባንኮች ላይ እየደረሠ ያለው ጫናም የዚሁ መገለጫ ነው ብለዋል፡፡ ለዚህ አባባላቸው ማስረጃ ሲያቀርቡም በቅርቡ የወጣ ጥናት ኢትዮጵያ በመንግስት ኢንቨስትመንት ከአለም 2ኛ ደረጃ ላይ ስትቀመጥ በግል ኢንቨስትመንት ግን በመጨረሻው ረድፍ ከተዘረዘሩት ሃገራት አንዷ ነች ብለዋል፡፡ አቶ ቡልቻ ደመቅሣ በበኩላቸው፤ ከዚህ በፊትም ከቻይና ለሚመጣ ማንኛውም እቃ በንግድ ባንክ በኩል ብቻ ግብይቱ ይፈፀም የሚል ህግ መፅደቁን አስታውሠው፣ ያሁኑ ሲጨመርበት በእርግጥም የግል ባንክ ዘርፉ ከፍተኛ አደጋ ተጋርጦበታል ብለዋል፡፡ መንግስት በተደጋጋሚ በባንክ አሠራር ውስጥ ጣልቃ መግባቱ ለዘለቄታው የማያዋጣ ተግባር መሆኑን የጠቆሙት አቶ ቡልቻ፤ እንዲህ ማድረጉም አገሪቱን የዓለም ንግድ ድርጅትን ከመሳሰሉ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ማህበራት አባልነት እንዳገለላት በአፅንኦት ተናግረዋል፡፡
addis admas

let's be heared our voice agaro

ድምጻችን ይሰማ አጋሮ
የሙስሊሙ ጥያቄ ሳይመለሰ ተቃዉሞን አቁሙ ማለት የማይታሰብ ነዉ ::
የአጋሮ ከተማ የአልአዝሐር መስጂድ ኢማምና የጂማ ዞን የመጅሊስ ሊቀመበር
አብዱል ሀሚድ አህመድ
አዎ በርግጥም የማይታሠብ ነዉ
ለእዉነት ንግግ የመስሚያ ጆሮ የሌለዉ ወያኔ አብድል ሀሚድ አህመድንም አልሰማዉም
እራሱ ለጂ ማዞን የመጅሊስ ሊቀመበርነት ሹሞት ሲያበቃ እዉነትን በመናገሩ ከስልጣን አባሮታል
የፍትህ ሬዲዮ በዛሬ ፕሮግራሞ እንደዘገበችዉ
አብዱል ሀሚድ አህመድ መንግስት ስልጣን ይብቃክ እዉነት ስሰማ ያንገሸግሸኛል ብሎታል
ይህ የሚያሳየዉ መንግስት የሾማቸዉ የመጅሊስ ባለስልጣኖች በስነ ምግባር ዱና ዉሸታም ሌቦች እንዲሆኑ ነዉ
የኢስላም ስረ መሠረቱን ለመናድ አይሁዳዉያን ከመሠሎቻቸዉ ገር ዘዉትር ይተባበራሉ ነገሩ ግን
የማያገኙትን ተመኙ
((ዩሪዱነ ሊዩጥፊኡ ኑረሏሂ በአፍዋሂሂም ወሏሁ ሙቲሙ ኑሪሂ ወለዉ ከሪህል ካፊሩን ))
በየዘመናቱ ኢስላም ላይ አደጋ ሲጋረጥ አሏህ የመረጣቸዉ ባሮቹ ሁለመናቸዉን በመስጠት ለኢስላም ዘብ እየቆሙለት ዛሬ ይህንን ዲን ለኛ አስረክቦናል
እኛ ስለአባቶቻችን ገድል እንደምናወራዉ ሁሉ ልጆቻችን ስለኛ ገድል እንጂ ዉርደትን እንዲያወሩ መፍቀድ የለብንም እኛ እናልፋለን ታርካችን ግን ዘላለም እንደማያልፍ ልንገነዘብ ይገባል
ስልጣንን ፈልገን ኢስላምን የምንዋጋ

በዚህም በዛኛዉም አለም ዉርደትን እንጂ ስልጣንን አናገኝም
ሞትን ፈርተን ወደኃላ የምንሸሽ ከሞት አናመልጥም
መታሠርን ፈርተን ከትግል የምንሸሽ የታሠሩት የበላይነትን ክብርን ሲጎናጸፉ እንጂ ሲዋረዱ ታርክ አላስተማረንም
ከዚህ ዉጭ ምንን ፈርት ወደኃላ መጪዉ ረመዷን ነዉ
አጋሮዎች ወደፊት
አልአዝሐር ዳግም በደመቀ ትክቢራ ትናጣለች inshala

Thursday, June 27, 2013

The Oromo People’s National Struggle for Freedom is Not Against the Rights of Any Other People

The aim of the Oromo struggle is very far from what they think. The aim of the Oromo struggle led by the OLF is only to gain back our country that was taken away from us by force. It is not, in any way, against the rights of any other people. The OLF believes that the Oromo people win the right to self-determination and open up a venue for other peoples to achieve the same rights. After winning the right to self-determination, the Oromo people will live side by side with its neighbours in peace, equality and respect. The OLF believes that peace and security in the region is possible only when oppressions of any sort are eliminated and peoples live together through mutual understanding, equality and respect for each other’s rights. The fact of the matter being this, we believe that baseless propaganda blown by the Wayane regime to divide us should not get the ears of the oppressed peoples. We are colonized together and thus we must be liberated together. Therefore, to defeat their cheap disinformation we must act together.

ill treatments of woyyane towards it's citizenes


Wednesday, June 26, 2013

Oromia:The Features of Tigrean Neocolonialism

 Oromia:The Features of Tigrean Neocolonialism
In this short article I would like to highlight the abhorrent  features of Tigrean neocolonialism in Oromia. For someone  who is familiar with the history of the present day Ethiopia it is obvious that the Tigrean People Liberation Front (TPLF) struggled to emancipate its nation from the previous military junta in Ethiopia under whom Tigreans suffered serious subjugation and underdevelopment. Not surprisingly, that war of independence was waged in collaboration with other nations like the Oromos and Eritreans who were under similar conditions. The simple arithmetic of the collaboration made the demise of the derg regime reality after over two decades of hard fought struggle for independence. When the balance of the power started to shift towards the rebels in the late 1980′s, the Tigreans knew the fall of Mengistu Hailamariam’s regime was around the corner and started to devise how to expand their share of the blunder on other ill-fated nationalities in the Empire of Ethiopia.Even though who in their leadership came up with creating surrogate organizations as a means to realize the agenda is not clear, they started creating pseudo people’s democratic organizations (PDO’s) from the derg captives around 1989, which was  the origin of Oromo People’s Democratic Organization. OPDO was built entirely from Derg captives and from Afan Oromo speaking Habasha’s (Abyssinians) which means this organization is in part accountable for the crimes committed on Oromos under the communist military junta (Derg) as well.
It has to be clear that at that moment  TPLF was still struggling in collaboration with Oromo Liberation Front even though it was devising an opportunist organization to neutralize the just struggle of OLF for Oromia’s independence. A lot of  the long standing Oromo nationalists who participated in the struggle mention TPLF had once played a gimmick  on OLF/OLA after calling OLF for collaboration on the northern front whereby sending the OLA to a land mine  planted zones. It had also tried to steer OLA but it faced clear , strong and unyielding opposition from OLF and their gap started to widen in that short period before the fall of Derg. This culminated in TPLF creating its proxy organizations who would serve its repressive and exploitative policy on Oromos and others.
From this TPLF activities, it is easy to understand its colonial nature, the propensity for suppressing an independent Oromo leadership and create a human-robot (OPDOs) who never cared for Oromo nation since their inception. This was the first greatest political crimes TPLF did on our nation. This was followed by immediate silent war on OLF waged in 1991 and continued  in 1992 that resulted in murder and disappearance of  brave Oromo leaders. TPLF knew that if a real democracy  and the constitution were implemented, 1994 (the time of the first election) would be the end of their fiesta and to foil that from happening they had to fast annihilate OLA. In addition to the silent war they opened on OLA, they convinced the  OLF leadership that was partly detached from OLA and based in Finfine to further move OLA to camp. Here TPLF was on a meticulously designed extermination of OLF because it was the only relatively well armed  and had majority support. OPDOs were backed by TPLF and waged war on armed and unarmed Oromo nationalists and made the condition worse.
Imprisonment, Torture, Murder ,Looting, Transfer of Private and Public Properties
Soon, TPLF started imprisoning and executing outstanding Oromo nationalists. It uprooted machines and facilities from Oromia and transported them to  Tigray, including factory for military equipments like bullet factory in West Shawa. Even basic public properties were looted and transported to Tigray. Schools were emptied, electric power plants were vacated and the facilities transported over 1000 miles(1500Km) to Tigray. Until Tigray is developed let the others bleed became  the policy and  slogan of TPLF and Tigreans. The euphoria of liberation fast changed to doom of further occupation in Oromo camp. The fate of Oromo became continuation of subjugation. Oromo nationalists were amassed to the ever expanding prison cells. Pretrial detention, disappearances, kidnapping, rap, torture, murder,and  executions became the every day life of Oromos once again under TPLF. Oromos were dragged down from their homes and murdered in front of their facility members. Civilians were taken to military camps and inhumanly tortured non-stop until their body became numb and oozed blood allover. Prisoners were hanged upside down for several hours, their finger and toe nails were removed, their head were dry shaved, heavy objects were hung on male genital organs and women were inhumanly treated and gang raped.
All segments of Oromo nation tasted the bitter outcome of colonialism. Peasants were evicted of their land and their lands were handed over to Tigreans who are sponsored by the regime, or sold to foreign investors. The peasants were denied basic resources like fertilizers and selected seeds. Oromo business owners were over-taxed and made bankrupt. Young Oromo entrepreneurs were denied licenses unless they accepted membership to OPDOs. Oromo students were deliberately instigated by derogatory  terms used by Habasha students and teachers alike. Whenever the Oromo students responded with a request for corrections or legal actions the authorities responded by imprisoning or dismissing the Oromos from high-schools and universities. It became the trend that every year hundreds of Oromo students are dismissed from universities on bases of political grounds. This unconstitutional actions  exclusively targeted outstanding and top Oromo students. On the contrary, no Tigrean student was ever dismissed from the universities. Whenever there was term break and at the end of fiscal years, Tigrean students were directly transported home in free TPLF sponsored vehicles and are granted per diems.
Oromo elites are pushed to sign OPDO membership, and this became mandatory for any employment in the public sector. Those who refused membership to the puppet organization faced demotion or were fired from their jobs irrespective how efficient there are. They are tagged as supporters of OLF or members of OLF and are imprisoned and harassed or expelled from the country.Those who resist  manipulation are denied any form of promotion and are made to be ruled by ignorant party members.
 Oromia natural resources became the sole property of TPLF and the revenues coming from them built Tigray and Tigrean industrial conglomerates. Gold, precious metals, coal, and  other  precious minerals are extracted from all Oromia zones. Tones of this precious metals are exported on daily bases to Europe, Asia and the West and the revenues are shared between individuals  like Sheik Alamudin and the TPLF. The local people are not even granted the right to be employed in these mines. The workers are brought directly from Tigray.
Oromo towns that count hundreds of years since establishment are without basic facilities. There is no road, no electric supply, no industries, no any sort of developments. Towns that had airstrips more than three ,four decades ago and were frequented  by domestic flights , now do not  even have  regular  monthly  flights.
Tigray City
When Tigrean towns are fast being converted to cities and urbanization is on fast track, in Oromia villagization meant to sell the vacated lands is their prominent policy.
Even Oromia natural forests could not escape the reality in which Oromia finds itself. They are burned down  with the wild animals or mowed down and logged due in part to deny OLA a cover and to explore the natural resources lying under them. The Bale mountain forest burning, and the Ilu Abbabora forest burning are prototypes of this crimes perpetrated by Tigrean government. Tigrean ‘engineers’ have deployed hundreds of bulldozers  in several places in Oromia to loot the resources while Oromo engineers are on death rows in Ethiopian prisons or are forced into exile.
On death row, life imprisonment respectively.
The other most appalling feature of the Tigrean neocolonialism is the ethnic clashes masterminded by this government. They have costed lives of hundreds of civilians,disgraced citizens in their homes, resulted in looting of  several hundreds of cattle and burning of homes and resulted in internal and cross border  displacements. To easily accomplish this, the neocolonialist first disarmed Oromos who were traditionally armed and Oromia state special armed forces in the last decade. Even though Borana, Guji, Karayu and Hararge pastoralists were never disarmed before as is in other nomadic societies, under this regime the Oromo nomads were disarmed and their neighboring societies were encouraged to attack them by the Tigrean regime. In most cases, forces armed by the government  shot and killed Oromo civilians and those who defended themselves are seriously punished by the government.In the last two to three years this has been going on. Currently it is being reported in East Central and Eastern Oromia districts on border with the Somali State and on border with the Amhara Sate. At this moment, Oromia reginal state has no military of its own unlike other regional governments in the empire and the region is there only to implement the policy of Tigray People’s Liberation Front. There is no national army; ‘Ethiopian Defense Force ‘ is 100% filled by Tigreans and all the officers are Tigrean nationals.
All the appalling atrocities being committed by TPLF on the Oromos can not be fully described in this short article. My intention is to reflect on what is going on on Oromos for the last two or so decades and what current situations justify Oromos’ struggle for independence, even though this is not a necessary precondition for a nation to seek independence from external domination and exploitation.





Oromo's in Justice in Ethiopia


በረከት ስምኦን በሰማያዊ ፓርቲ ዙሪያ እየዶለቱ ነው – (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

(ከኢየሩሳሌም አርአያ)
በዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ሊቀመንበርንት ከሚመራው ግንቦት ሰባት ጋር በተያያዘ በሰማያዊ ፓርቲ ዙሪያ በረከት ስምኦን የሚመሩት የመንግስት አካል በምስጢር እየዶለተ መሆኑን ምንጮች ጠቆሙ። በቅርቡ በአንድ ድረገፅ ላይ የወጣውን የዶ/ር ብርሃኑን ንግግር በማስረጃነት ይዘው እየተንቀሳቀሱ ያሉት አቶ በረከትና ተከታዮቻቸው በአገር ውስጥ እየተንቀሳቅሰ የሚገኘው ሰማያዊ ፓርቲ « ከግንቦት ሰባት ጋር ግንኙነት አለው፤ ከግንቦት ሰባት የገንዘብ ድጋፍ ይደረግለታል» በሚል እነበረከት ድምዳሜ ላይ መድረሳቸውን የጠቆሙት ምንጮቹ የፓርቲውን አመራሮች «ከሽብረተኛ ቡድን ጋር በመገናኘት» ብለው ለመክሰስ ሴራ እያበጃጁ መሆኑን አስውታውቀዋል። የፓርቲው አመራሮችን ከማሰር ባለፈ «ሰማያዊ ፓርቲ በሽብርተኛ ድርጅት የሚረዳ ነው» በሚል በአገር ውስጥ የሚኖረውን የፓርቲው ቀጣይ ህልውና ለማክሰም ጭምር እየዶለቱ መሆኑን ምንጮቹ ጠቁመዋል። ከበረከት በተጨማሪ ደብረፂዮን ይህንን ሴራ በበላይነት እየመከሩበት እንደሆነ ምንጮቹ አያይዘው ገልፀዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ አሜሪካ ለሚገኝ አንድ ጋዜጠኛ ከገዢው ባለስልጣናት ዳጎስ ያለ ገንዘብ እንደተላከለት የቅርብ ምንጮች አጋለጡ። መጀመሪያ 250.00 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) ፣ በማስከተል 50.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) ሃዋላ እንደተደረገለትና ባጠቃላይ 300.00 (ሶስት መቶ ሺህ ብር) በዶላር ተመንዝሮ በእጁ እንደደረሰው ምንጮቹ ጠቁመዋል። ገንዘቡ ከነበረከት በኩል በምስጢር የተላከ መሆኑን ያጋለጡት ምንጮቹ በዚሁ መሰረት ጋዜጠኛው ለሕወሐት/ኢህአዴግ ማገልገል መቀጠሉንና በተለይ አሁን በሰማያዊ ፓርቲ ዙሪያ እየተሸረበ ያለው ሴራ መነሻው ይህ ሰው እንደሆነ አያይዘው ገልፀዋል።

ሚሚ ስብሃቱና አያ ጅቦ

Mimi
June 26, 2013
እንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) በቅርቡ ‹‹የሚልዮኖች ድምጽ ለነጻነት››በሚል አቢይ ርዕስ የህዝባዊ ንቅናቄ ጥሪ ለህዝብ ማስተላለፉ አይዘነጋም፡፡አንድነት በዚህ ህዝባዊ ንቅናቄ የአንድ ሚልዮን ዜጎችን ፊርማ በማሰባሰብ የዜጎችን የማሰብ፣ የመናገር ፣በነጻነት የመደራጀትና ሃሳብን የመግለጽ መብቶችን ጨምሮ ከህገ መንግስቱ ጋር ይጋጫል ያለውን የጸረ ሽብር ህግ እንዲሰረዝ ህጋዊ መስመርን በመከተል ጫና እንደሚያደርግ ይፋ ማድረጉ አይዘነጋም፡፡ ይህንኑ መግለጫ ተከትሎ የዛሚዋ ሚሚ ስብሃቱ በምትመራው ‹‹የጋዜጠኞች የክብ ጠረጴዛ ››የውይይት መድረክ የአንድነትን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ከግብጽና ከግንቦት 7 ጋር በማቆራኘት ‹‹ፓርቲው ይህንን እንቅስቃሴ ያደረገው የህዳሴው ግድብ እንዳይሳካ ከሚፈልጉ ሀይሎች የገንዘብ ድጉማ ተደርጎላቸው ነው፡፡››በማለት የወረደና የተለመደ ፍረጃዋን አስደምጣለች፡፡ አንድነትን ለፍርፋሪ ያጩት እነ ሚሚ አልገባቸውም ወይም ሆን ብለው የሚሰማቸው ካለ ለማሳሳት አልያም አፍቅሮተ ኢህአዴግነታቸው ከኢህአዴግም በላይ ራሳቸውን እንዲያስቀምጡ አድርጓቸው ይሁን በተለየ መንተገድ የአንድነትን የሰላማዊ ትግል ጥያቄ አንድ ከረጢት ውስጥ በመክተት ፓርቲውን ለማስወንጀል ደንጊያ ለማቀበል ታትረዋል ግን አንድነት ለምን የጸረ ሽብር ህጉ እንዲሰረዝ ይታገላል; ኢትዮጵያስ የሽብር ህግ አያስፈልጋትም የሚል አመለካከት አንድነት አለውን; ይህ ምላሽ ሁለት ጆሮዎቿን በአብዮታዊ ዲሞክራሲ የደፈነችውንና በነጻ ሚዲያ ስም የኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ ያገኘችውን ሚሚንና ሁለቱን ደንገጡሮቿን አይመለከትም፡፡ 1)አንድነት በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ ከኢህአዴግ ጋር በተቃራኒነት ስለተሰለፈ ብቻ ለማንም አሳልፎ አይሰጥም፣የአገሪቱን ጥቅም ከሚጎዳ የትኛውም ቡድን ጋርም የሚፈጽመው ምንም አይነት ስምምነት አይኖርም፡፡አንድነት በዚህ በኩል ጽኑ ኢትዮጵያዊ አቋም አለው፡፡እንዲህ አይነት ልምድና ታሪክ ያለው አሁን በገዢነት መንበር ላይ የተቀመጠው ኢህአዴግ እንጂ በኢትዮጵያ አንድነት ላይ የማያወላውል አቋም ያለው አንደነት አይደለም፡፡ለገዢው ፓርቲም የሚበጀው የተቃዋሚዎችን እንቅስቃሴ ከወቅታዊ ሁነቶች ጋር በግድ በማዛመድ ትርጉም መስጠት ሳይሆን ለመነጋገርና እውነታውን ለመቀበል መዘጋጀት ብቻ ነው፡፡ 2)አንድነትና ግንቦት 7 ማቆራኘት ሚሚየጀመረችው አይደለም፡፡የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በፓርላማ ጭምር ፍረጃቸውን ማስደመጣቸውን በሰላማዊ ትግል ዙሪያ ቁርጠኛ አቋም በመያዝ ለብዙዎች አርአያ የሆነውን አንዷለም አራጌን በሽበርተኝነት በመወንጀል እድሜ ልክ አስፈርደውበታል፡፡አንድነት በህዝብ ድምጽ የስልጣን ሽግግር እንዲኖር ገዢው ፓርቲ በየእለቱ የሚደቅንበትን መሰናከል እየተሻገረ የሚታገል ብረትን የሚጠላ ሰላማዊ ፓርቲ ነው፡፡እነ ሚሚ የህዝቡ መነቃቃትና የትግል መንፈስ መነሳሳት ድንጋጤ ውስጥ ከቷቸው ይሉት ይጨብጡትን ስላጡ አንድነት በዚህ የተለመደ ፍረጃ በመደናገጥ አንድ ስንዝር ወደኋላ አይልም፡፡ 3)አንድነት የጸረ ሽብር ህጉ ይሰረዝ ያለው ሚሚ እንደምትለው ከግብጽ ወይም ከግንቦት ሰባት ትዕዛዝ ስለ ወረደለት ሳይሆን በሽብር ህጉ ህገ ወጥነት ዙሪያ ከበቂ በላይ መረጃዎችንና ማስረጃዎችን በመሰብሰቡ ነው፡፡የአገሪቱ ህገ መንግስት በአንቀጽ 9 በግልጽ ከህገ መንግስቱ ጋር የሚጋጭ የትኛውም አይነት ህግ ወይም መመሪያ ተቀባይነት እንደሌለው እያወጀ የጸረ ሽብር ህጉ 15 ያህል አንቀጾች ህገ መንግስቱን እየተጣረሱ ፣የዜጎች መብት እየተደፈጠጠና ገዢው ፓርቲ ህጉን በሽፋንነት እየተጠቀመ ጋዜጠኞች፣ፖለቲከኞች፣የሃይማኖት ተደራዳሪዎችና አክቲቪስቶችን እያሰረና እያሰበረገገ ባለበት ሁኔታ አንድነትና ፊርማቸውን በተዘጋጀው ሰነድ ላይ እያኖሩ ያሉ ዜጎች ያሰሙትን ተቃውሞ ከግብጽ ፍርፋሪ ጋር ማቆራኘት ‹‹አያ ጅቦ ሳታመሃኝ ብላኝ››የምትለውን ተረት እንድናስታውስ ያደርገናል፡፡ -
See more at: http://www.fnotenetsanet.com/?p=4717#sthash.WaDQVkbu.dpuf

Ethiopia After Meles Zenawi – Testimony by Donald Y. Yamamoto

Testimony
Donald Y. Yamamoto
Acting Assistant Secretary, Bureau of African Affairs
Before the House Subcommittee on Africa, Global Health, Global Human Rights, and International Organizations
Washington, DC
June 20, 2013
Mr. Chairman and Members of the Committee, thank you for inviting me to discuss the situation in Ethiopia since the death in August 2012 of Prime Minister Meles Zenawi. Post-Meles Ethiopia presents the United States with a significant opportunity to encourage Ethiopia to improve its human rights record, liberalize its economy, and provide increased space for opposition parties and civil society organizations. Post-Meles Ethiopia also presents a significant challenge since Ethiopia plays an important role in advancing regional integration and mitigating regional conflict in Somalia and Sudan. Our partnership with Ethiopia balances these interests by focusing on democracy, governance, and human rights; economic growth and development; and regional peace and security.
Ethiopia and the United States enjoy strong ties on several levels. More than one million people of Ethiopian origin live in the United States. Many of these individuals are returning to their homeland to expand the political and economic ties between our two countries. A wide range of groups and individuals in the United States provide humanitarian support to Ethiopians. Ethiopia is also home to one of the oldest Peace Corps programs.
Democracy, Governance, and Human Rights
Ethiopia’s weak human rights record creates tension in our relationship and we continue to push for press freedom, appropriate application of anti-terrorism legislation, a loosening of restrictions on civil society, greater tolerance for opposition views, and religious dialogue. The ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) controls all aspects of government, including the legislative branch where the EPRDF and its allies hold 545 of 547 parliamentary seats. Political space in Ethiopia is limited and opposition viewpoints are generally not represented in government. In recent years, Ethiopia has passed legislation restricting press freedoms and NGO activities. On June 2, several thousand demonstrators calling for the release of political prisoners, an end to interference in religious affairs, action on unemployment and corruption, and an end to illegal evictions marched peacefully through the capital, without government interference. This was the first such political demonstration officially permitted by the Ethiopian Government since 2005.
Economic Growth and Development
Ethiopia ranks among the ten fastest-growing economies in the world, averaging 10 percent GDP growth over the last five years. State-run infrastructure drives much of this growth. Our bilateral trade and investment relationship is limited by investment climate challenges and the lack of market liberalization. The main sectors of interest to U.S. companies are telecommunications, financial services, logistics, and wholesaling. U.S. firms have a significant competitive advantage in these areas. These sectors, however, are closed to foreign investors and U.S. firms are discouraged by Ethiopia’s relatively weak private sector and state-dominated economy. These issues are compounded by macroeconomic challenges that include volatile inflation, a shortage of foreign exchange, lack of capital, financing, and logistical bottlenecks. Despite the challenges, however, there are clearly opportunities and U.S. business is taking advantage of them. Currently about 100 U.S. companies are represented in Ethiopia. Total U.S. exports to Ethiopia in 2012 were $1.29 billion; imports from Ethiopia totaled $183 million. Ethiopian Airlines is an important customer for Boeing, with over one billion dollars in recent purchases, supported in part by the Export-Import Bank. Ethiopian Airlines was the third airline to purchase the Boeing 787 Dreamliner and the first to get it back into service following the Federal Aviation Administration’s temporary grounding. Ethiopia will also host the Africa Growth and Opportunity Act Forum on August 12-13 this year, as we begin the dialogue on renewal of AGOA in 2015.
Ethiopia is a significant recipient of U.S. foreign aid, having benefited from over $740 million in FY 2012 assistance, primarily in health (under the President’s Emergency Plan for AIDS Relief, the Global Health Initiative, and the President’s Malaria Initiative), agriculture and food and nutrition security (through Feed the Future and the G-8 New Alliance for Food Security and Nutrition), basic education, and food aid. Other major donors include the United Kingdom, the World Bank, the European Union, and the Global Fund to Fight AIDS, TB, and Malaria. As a matter of policy, the Ethiopian Government is focused on eventually eliminating the need for donor assistance. The Ethiopian Government co-hosted the Child Survival Call to Action and has emerged as a leader on the push to end preventable maternal and child deaths.
Regional Peace and Security
As chair of the African Union, Ethiopia will play a key role in determining AU priorities on peace and security and development and governance. Ethiopia views Somali instability and al-Shabaab and other Islamic extremist groups as serious threats to its national security. Though not a troop contributing country for the African Union Mission in Somalia (AMISOM), Ethiopia expends significant resources to support the AMISOM-led campaign against al-Shabaab including deploying its own forces to fight alongside the Somali National Army and AMISOM. Expansion of U.S. funding of Somali National Army forces in the Gedo region is appreciated by Ethiopia and helps keep Ethiopia active in the fight against al-Shabaab. Ethiopia maintains strong relations with both Sudan and South Sudan and is the sole troop-contributor (4,200 increasing to over 5,000 shortly) to the UN Interim Stabilization Force in Abyei (UNISFA), where an Ethiopian peacekeeper was killed and two others were seriously injured in an attack on May 4. Since he took office, Prime Minister Hailemariam has organized two summits of the leaders of the Sudan and South Sudan to facilitate negotiations; pressed Sudan to negotiate with rebels from the Sudan People’s Liberation Movement – North; and urged Sudan to allow humanitarian aid into Blue Nile and South Kordofan. The Government of Ethiopia has also contributed more than 2,000 personnel to the United Nations-African Union Mission in Darfur (UNAMID). Ethiopia continues to receive and welcome a stream of refugees from Eritrea, Somalia, Sudan, and South Sudan.
Advancing Our Relationship
Mr. Chairman, members of the Committee, Ethiopia is an important U.S. partner and we value continued cooperation on a range of mutually important objectives.
As Secretary Kerry noted when he met with Prime Minister Hailemariam Desalegn at the 60th anniversary of the Organization of African Unity summit on May 25, Ethiopia plays a crucial role in fostering peace and stability across the volatile Horn of Africa, particularly in weakening al-Shabaab in Somalia and helping mitigate conflict between Sudan and South Sudan. While the country boasts one of the fastest growing economies in the world, our evolving commercial and business relationship is limited due to restrictions on foreign investment, investment climate challenges, and the Ethiopian Government’s strict control of the economy. In advancing our policy objectives in Ethiopia, we focus simultaneously on improving cooperation in security and counterterrorism, strengthening economic growth and development, and pushing for greater respect for human rights, stronger governance, and democratic principles.
We appreciate Ethiopia’s influential role in ensuring regional peace and security, and we will continue to work closely with Ethiopia to coordinate cooperation in Somalia, in the Sudans, and throughout the region.
We are also committed to expanding our bilateral trade and investment relationship, as a key driver for broad-based economic growth. To that end, we will encourage Ethiopia to work toward greater market liberalization, including progress towards World Trade Organization accession. Recent successes on the economic front include a May 13-15 trade mission sponsored by the State of Illinois and a November 2012 agricultural investment conference sponsored by the Corporate Council on Africa. We are working closely with a major U.S. company to secure multimillion dollar deals in support of several key infrastructure development projects, and American companies have signed letters of intent and committed to investments in support of Ethiopia’s country Cooperation Framework under the G8 New Alliance.
On democracy and human rights, we recently secured agreements to do media development training and open two community radio stations. Mechanisms such as our bilateral Democracy, Governance, and Human Rights Working Group, bilateral Economic Growth and Development Working Group, and Bilateral Defense Committee are useful tools for advancing our policy objectives in our three focus pillars. At the same time, we are public in our support for an improved environment for civil society, those we believe to have been subjected to politically motivated arrests, inclusive democratic processes, and rule-of-law. Making progress on this area will continue to be challenging and will require a great deal of creativity.
Thank you very much. I will be pleased to take your questions. 
The Office of Website Management, Bureau of Public Affairs, manages this site as a portal for information from the U.S. State Department. External links to other Internet sites should not be construed as an endorsement of the views or privacy policies contained therein.

“ምስጢር ካወጣህ ቤተሰቦችህን እንፈጃቸዋለን”

“ብዙ አይነት የድብደባና የስቃይ መአት ደርሶብኛል”
tesfaye
“የደረሰብኝን ስቃይ ለማንም ብናገር ቤተሰቦቼን በሙሉ እንደሚፈጁ አስጠንቅቀውኛል”
ወጣት ተስፋዬ ተካልኝ በዝዋይ እስር ቤት ለወራት ስቃይ የተፈፀመበት
ወጣት ተስፋዬ ተካልኝ መኮንን ይባላል፤ አርሲ አርባ ጉጉ ተወልዶ አዳማ/ናዝሬት አድጎ፣ በ1998 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሶሲዮሎጂ ተመርቋል፡፡ በ2000 ዓ.ም በባህልና ቱሪዝም ሚ/ር በሲኒየር ካልቸራል ኤክስፐርትነት የስራ መደብ እስከ ሚያዝያ 2003 ሰርቷል፡፡ ሚያዝያ 12 ቀን 2003 ዓ.ም በግልፅ ባልተረዳው ምክንያት የመንግስት ደህንነት ሀይሎች ተያዞ ለ23 ወር በዝዋይ እስር ቤት ከፍተኛ ስቃይ እየተፈፀመበት መቆየቱን ይናገራል፡፡ መጋቢት 26 ቀን 2005 ዓ.ም ከእስራት ሲለቀቅም አንድ ጊዜም እንኳን ፍርድ ቤት እንዳልቀረበ ለፍኖተ ነፃነት አስረድቷል፡፡ ከወጣት ተስፋዬ ተካልኝ መኮንን ጋር ያደረግነውን ቆይታ ተከታተሉን፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- ማን ነበር ያሰረህ?
ወጣት ተስፋዬ:- ሚያዝያ 12 ቀን 2003 ዓ.ም በማለዳ ቤቴ ተንኳኳ፤ ተነስቼ ከፈትኩኝ፡፡ የማላውቃቸው ሰዎች ናቸው፡፡ “ና ውጣ፤ ልብስህን ለብሰህ ውጣ” አሉኝ፡፡ እኔ እናቴ ሞታ ሊያረዱኝ የመጡ መስሎኝ “ምነው ቤተሰብ ደህና አደለም? የተፈጠረ ችግር አለ?” አልኳቸው “ዝም ብለህ ናውጣ” አሉኝ፡፡ ልብሴን ለበስኩኝና ወጣሁ፤ አንቀው መኪና ውስጥ ከተው ወደ ማዕከላዊ ወሰዱኝና 3 ወር አሰሩኝ ከዛም አንድ አመት ከ8 ወር ዝዋይ ማረሚያ ቤት፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- መታሰርህን ለቤተሰብ ተናግረሀል?
ወጣት ተስፋዬ:- ለማንም ሰው እንድናገር አልፈቀዱልኝም፤ መስሪያ ቤቴ አልጠየቀኝም፣ ደሃዋ እናቴ ያለችው ናዝሬት ነው እሷም የምታውቀው ነገር አልነበረም፡፡ አባቴ አቶ ተካልኝ አስተማሪ ነበር አርባ ጉጉ ላይ ነው በ1985 ዓ.ም በነበረው ግጭት ነው የተገደለው፡፡ ማንም ሳይጠይቀኝ፣ፍ/ቤት ሳልቀርብ 23 ወር ታሰርኩ ልብስ ምግብም የሚያመጣልኝ ሰው አልነበረም፡፡ እናቴም መታሰሬን እንኳ አታውቅም መስሪያ ቤቴም ስኮላርሽፕ አግኝቷል፤ ወደ ውጪ ሃገር ሊማር ሊሄድ ነው የሚባል ነገር ስለነበረ አልጠየቁኝም፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- የት ነበር ስኮላርሺፕ ያገኘኸው?
ወጣት ተስፋዬ:- የዛሬ 2 ዓመት አካባቢ የራስመስ ሙንደስን ስኮላርሽፕ አግኝቼ ነበር፡፡ ከዩኒቨርስቲ ኦፍ ካሊፎርኒያና ከዩኒቨርስቲ ኦፍ ቶክዮ ባሉ ምሁራን ሪኮመንድ ተደርጌ በጣሊያኑ ፌራሪ ዩኒቨርሲቲ ለመማር ተዘጋጅቼ ነበር፡፡ እንደተፈታሁ ሄጄ ስጠይቃቸው ብዙዎቹ ጓደኞቼ በጣም ደነገጡ፡፡ በማላውቀው ነገር 23 ወር ሙሉ ቅማል ተወርሬ … ባካችሁ ተውኝ … ምንም የሌለ ነገር የለም በጣም ተጎድቻለሁ፡፡ ከማረሚያ ቤት እንደወጣሁ እናቴ ጋ ስሄድ በጣም ደነገጠች፣ በሕይወት ያለሁ አልመሰላትም 23 ወር ሙሉ ከቤተሰብ ስለተለየሁ ግራተጋባች፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- በእስር ወቅት የደረሰብህ ድብደባና ማሰቃየት ነበር?
ወጣት ተስፋዬ:- ከፍተኛ ጉዳት ደርሶብኛል፡፡ በኤሌክትሪክ ጀርባዬ ላይ አቃጥለውኛል፣ በብልቴ ላይና በኩላሊቴ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ስላደረሱብኝ ሽንት ችዬ አልሸናም፣ ሽንቴን መቆጣጠርም አልችልም፡፡ ኩላሊቴንም በጣም ያመኛል፡፡ ውሃ ውስጥ እየነከሩ በጣም ደብድበውኛል፡፡ አሁን ስናገር ያመኛል ብዙ አይነት የድብደባና የስቃይ መአት ደርሶብኛል፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- እንደው ስታስበው ለእስር ያበቃህ ወይም ከመንግስት ጋር ያጋጨህ አጋጣሚ ነበር?
ወጣት ተስፋዬ:- መስሪያ ቤቴ ውስጥ የኢህአዴግ አባላት ነበሩ፤ በጣም ይከታተሉኛል፡፡ በቢ.ፒ.አር ላይ ስብሰባ በተደጋጋሚ ይጠራ ነበር፡፡ እኔም ሠራተኛ ላይ ተፅእኖ የሚያደርሱ ነገሮች ሲመጡ እኔ አልቀበልም በግልፅ እናገር ነበር፤ ሠራተኛውም እኔን ይደግፋል፡፡ ከመታሰሬ ጥቂት ጊዜ በፊት ገነት ሆቴል ስብሰባ ነበረን፡፡ በዛ ስብሰባ ላይ በጣም ተከራከርኩ፤ ከሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አቶ ፀጋዬ ማሞ የሚባሉ አሰልጣኝ፣ ከውጭ ጉዳይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲና ከንግድና ኢንዱስትሪም የመጡ ነበሩ ስማቸውን የማላስታውሳቸው ባለስልጣን ነበሩ፤ እዛ ላይ ሀሳብ አንስቼ ተከራክሬ ነበር፡፡ “የሠራተኛን ሀሳብ ዳይቨርት ያደርጋል” ይሉኝ ነበር፡፡ መቼም ግን ሀሳቤን በመናገሬ ይህን የመሰለ ስቃይ ይደርስብኛል ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር፡፡ “አሸባሪ፣ ግንቦት ሰባት” እያሉ እኔ በማላውቀው ነገር 23 ወር ሙሉ ፍርድ ቤት ሳልቀርብ ያለምንም ፍርድ በርሜል ውስጥ ውሃ ጨምረው እያስተኙ አሰቃዩኝ፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- እንደዚህ ያሰቃዩህ ምን አይነት ምንም አይነት መረጃ ሳያገኙ ነው?
ወጣት ተስፋዬ:- እኔን ጥፋተኛ የሚያስደርግ ምንም መረጃ አላገኙም፣ እኔን አስረው ወደ መስሪያ ቤት በተደጋጋሚ ይደውሉ እንደነበር ይነግሩኝ ነበር፡፡ የኢሜይል አድሬሴንም ተቀብለው በርብረዋል ግን ምንም አላገኙም፡፡ እኔ ከማንም ጋር ሊንክ የለኝም ኢሜሌ ላይ የስኮላርሺፕ መልዕክት ካልሆነ በስተቀር ምንም የለውም፡፡ በመስሪያ ቤቴ ሪሰርቸር ነበርኩ፣ በሶሲዮሎጂ ነው የተመረኩት፡፡ ሉሲ የተገኘችበት ሣይት ላይ አፋር፣ ጋምቤላ ብዙ ሳይቶች ሰርቻለሁ፡፡ ከአለቆቼ ጋር ያለኝ ግንኙነት ሰላማዊ ነው እነሱ ናቸው ስኮላርሽፕ ሪኮመንድ ያደረጉኝ፡፡ አንደኛው ፕሮፌሰር 25 ዓመት ሙሉ እዚህ አገር ሰርቷል፣ አርዲን ያገኘው እሱ ነው፡፡ ሄነሪ ጊልበርት ይባላል፤ እሱም ሪኮመንድ አድርጎኛል፡፡ እኔ በጣም የሚቆጨኝ ደሃዋ እናቴ አረቄና ጠላ ሸጣ ነው ያስተማረችኝ ምን ብዬ ልንገራት እንደዚህ አትጠብቀኝም ከበደኝ፣ አሁን እሷ የምትሰጠኝ ምግብ ራሱ ደምደም አለኝ… (ረጅም ለቅሶ)፡፡ ልጄ በደህናው አይደለም የጠፋው ሞቷል ወይም መኪና ገጭቶታል ብላ ነበር የምታስበው፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- የከመታሰርህ በፊት ፖለቲካ ተሳትፎ ነበረህ?
ወጣት ተስፋዬ:- 1997 ዓ.ም የቅንጅት ደጋፊ ነበርኩ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ነበርኩ በ97 የነበረው ሁኔታ ስንት ሰው አለቀ በጣም ተስፋ አስቆራጭ ነበር ታውቃላችሁ ምንም የምናደርገው ነገር አልነበረም ፡፡ በምርጫ አሸንፎ ሥልጣን መያዝ እንደማይቻል ተረዳሁኝ፡፡ ከ1997 ዓ.ም በኋላ የማንም የፖለቲካ ፓርቲ አባል አልሆንኩም፡፡ ከዚህ በኋላ ከምንም ነገር የተገለልኩ ሆኛለሁ፡፡ አንድ ብርጭቆ ሳትሰብር አሸባሪ ስትባል አስብ እንግዲህ አንድ ብርጭቆ እንኳን ሰብሬ አላውቅም ባለኝ እውቀት እንደውም ለእውቀት ነው የምጓጓው እውቀቴን አሳድጌ አገሬን ለመለወጥ ነው የማስበው እኔን ምንም የሚመለከተኝ ነገር የለም አሸባሪም ግንቦት ሰባትም አይደለሁም፡፡ስትደበደብ፣ ስትሰቃይ ያላደረከውን አድርጌያለሁ ትላለህ፤ በርሜል ውሃ ሞልተው ይከቱሃል ያሰቃዩሃል፡፡ አያሳዝንም ይሄ? እንዴት አድርጎ እዚህ አገር ይኖራል? 23 ወር ሙሉ አስረው ማሰቃየታቸው ሳያንስ የደረሰብኝን ስቃይ ለማንም ብናገር ቤተሰቦቼን በሙሉ እንደሚፈጁ አስጠንቅቀውኛል፡፡ እኔ ግን ከዚህ በላይ ሞት የለም ብዬ ነው የነገርኳችሁ፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- አሁን የት ነው የምትኖረው?
ወጣት ተስፋዬ:- መኖሪያ የለኝም … (ረጅም ለቅሶ)
ወጣት ተስፋዬ ተካልኝን ለመርዳት የምትፈልጉ አንባብያን ከፍኖተ ነፃነት መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡ (ምንጭ ፍኖተ ነጻነት)

Tuesday, June 25, 2013

Tuesday, June 25, 2013

The Problem of Ethiopianism in the Amara-Oromo Elite ‘Pilarisim’ Dialogue

By Yared Ayicheh – June 25, 2013
The recent shift in the political narration of Ethiopian Diaspora politics is the desire among some Amara and Oromo elites to engage in dialogue for bridge building among the two elite groups.
At the surface it is a noble idea; but looking closer at the proposed Amara-Oromo bridge building reveals fundamental deformities in the Amara elite camp that make it unfeasible for bridge building to be realized. One of the deformities in the Amara elite is what I call The Problem of Ethiopianism.
Amara elites, specifically some of those who went through their formative years during the 1970s student movement era, have a residual, stagnant, persistent and outdated Amara-centric perception of what it means to be Ethiopian.
To them, be to Ethiopian is to abandon one’s ethnic identity and melt into the pot of Ethiopianism, which by the way is principally defined by the Amara ruling class and the Ethiopian Orthodox church. The Amara ruling class and the Orthodox Church are not representative of all Ethiopians; these two elements only represent part of the spectrum in the Ethiopian experience, not the whole. It is this very fact that the Amara elite fails to comprehend and acknowledge.
One way or another, the older generation of Amara elites may not have what it takes to build a bridge with Oromo nationalist elites, for the simple fact that to work with Oromo nationalists requires acknowledging the imbalanced ethnic relations of the past which resulted in the domination and subjugation of non-Semitic Ethiopians by highlanders.
Amara elites need to acknowledge, without any precondition, the perceptions of non-Semitics who feel the Amara definition of Ethiopianism is exclusively Amara and Orthodox. It is this paradigm shift that will result in a genuine Amara-Oromo ‘pilarisim’.
The Problem of Ethiopianism does not stop at the definition of Ethiopianism; it also bleeds into what it means to be united. To the Amara elites to be a united Ethiopia means to be homogenous and uniform. This is the perception that threatens non-Amaras. It is the idea of leaving the terms of a united Ethiopia in the hands of old Amara elites who perceive the use of Latin alphabet for Oromiffa as alien or anti Ethiopian that makes Oromo nationalists and others to panic and dread working with ‘children’ of Neftegnas.
The Amara elites must recognize that the old Ethiopia is gone. The Ethiopia of uniformity is a thing of history. Ethiopia was redefined 20 years ago. Accepting the redefined Ethiopia, without any terms, and working for the democratization of Ethiopia is the paradigm shift that will solve The Problem of Ethiopianism.
Viva Oromia! Viva Ethiopia!

 

 

 

 

Al-Jazeera The Stream: Oromos seek justice in Ethiopia

The following is an upcoming live TV segment by Al Jazeera’s The Stream.
——————
Why is the largest nation in Ethiopia also one of the most persecuted?
The Oromo people make up about 40 per cent of Ethiopia’s population, yet face widespread discrimination and have long been targeted by the government. So what should be done to stop the marginalisation of the Oromos …

Tune in on Wednesday, June 26 at 19:30 GMT to watch the live discussion on Al Jazeera’s The Stream program.
- 19:30 GMT = 3:30PM (DC/Toronto); 12:30PM (Seattle/LA); 9:30PM (Oslo); 5:30AM (Melbourne) …

boycot AESAONE

ቦይኮት (AESAONE)!

No-AESAONE-Amharic
 አገራችንን እና ህዝባችንን አንቆ ከያዘው ከዘረኛው (TPLF) አምባገነን ስርዓት ጋር እጅ እና ጓንት ሆነው በተፈጥሮ ሃብቷ የሚበለጽጉ ሙሰኛ ባለጸጎች (crony tycoons) በህዝባችን ላይ አየደረሰ ላለው ፍትህ ማጣት፤መንገላታት፤መቸገር፤መታሰር፤መፈናቀል እና ማንኛዉም አይነት ግፍ ከስርዓቱ እኩል ተጠያቂዎች ናቸው።
በንዋይ ሃይል ብልሹ ስነምግባራት ስንፈት፤ ዉሸት፤ ሌብነት፤ ሴሰኝነት ወዘተ (social decadence) በህዝባችን በተለይም በወጣቱ ትውልድ መካከል እንዲስፋፋ ምክንያት እየሆኑ ያሉ እነዚህ የበዝባዥ ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ስርዓት (Extractive Political and Economic System) ከበርቴዎች የምያካብቱትን ሃብት የጥቅማቸው ምንጭ የሆነዉን ስርዓት እድሜ ለማስረዘም ሲሉ በስፖርት ስም ወደ ዲያስፖራው የሚረጩትን የደም ገንዘብ እኛ የወገናችን ሰቆቃ የሚሰማን ኢትዮጵያዊያን አጥብቀን የምንቃዎመው እና የምንታገለው ነው።
ለሰላሳ አመታት ኢትዮጵያኖች ተንከባክበው ያቆዩትን የሰሜን አሜሪካ የስፖርት ፌዴሬሽን (ESFNA) ለስርዓቱ አገልጋይነት ለንዋይ ተገዢ ለማድረግ ሞክረው ያልተሳካላቸው ጥቂት ስብእናቸዉን ለገንዘብ ያስገዙ ግለሰቦች ህዝብን ለመከፋፈል ብሎም የኢትዮጵያ ህዝብ የነጻነት ትግል አጋር የሆነውን ዲያስፖራ ኮሚኒቲ ለመቆጣጠር (AESAONE) በሚል ስም የሚያደርጉትን እኩይ ተግባር ወገኖቻችን በማወቅም ሆነ ባለማዎቅ እንዳይደግፉ ጥሪ እናቀርባለን።
ይህንን የህዝብ ጥሪ ችላ ብለው በዚህ ጸረ ህዝብ ድርጊት ላይ ለሚሳተፉ የንግድ ባለቤቶች ፤ የሙዚቃ ባለሙያዎች ወይም ማንኛዉንም አይነት ንግድ ከህብረተሰቡ ጋር የሚያካሂዱ ወገኖችን ተከታትለን የምናሳውቅ እና ማህበረሰባችን ትብብር እንዲነፍጋቸው (boycott) የምንጠይቅ መሆኑን አስቀድመን ማሳወቅ አንፈልጋለን።
source ,,http://ecadforum.com/Amharic/archives/8659/

The Heat is on! Ethiopians no longer allowing Woyane to play on the bottom of the pits by Teshome Debalke

June 23, 2013
Clash of Civilization between those that stand for Democracy and universal suffrage and others that submit for tyranny is reaching the tipping point.   What remained for the rest of spectators is to take side. On one hand, there are those that declared tyranny must be dismantled as it should by all means necessary to replace it with the people government. On the other hand, there are those that accepted ethnic tyranny as their savior signing their death wish. The choice is clearer than ever. The difference is, the former have everything to live for to see the dawn of freedom playing on the higher ground while the later have no life worth living; except to preserve tyranny one more day… by all means necessary playing on the bottom of the pits.

Fortunately, everybody must take side. As they saying go, ‘life is a bitch’ but, we have to live it. Those that attack the messenger instead of challenging the message are on the bottom of the pits. No sane Ethiopian would play at the bottom with tyranny unless…
 
I choose side, have you?
 
The US Congressional hearing this week on The Future of Democracy and Human Right in Ethiopia is another millstone; exposing further the self-declared ethnic minority tyranny in Ethiopia has no creditability or redemption value. The hearing, not only exposed Woyane’s atrocities and corruption but the complicity of the US Administrations that supported and armed it in the name of fighting terrorism; leaving the defenders of ethnic tyranny striped necked.Dr Berhanu Nega and Mr. Obang Metho
The fall out from the hearing and the subsequent bill that will be introduced shortly will open the Pandora box that would make Woyane a liability for anyone that remotely associated with it. Expect more crazy noises from the frightened regime and its confused stooges that made a habit of lying and labeling everybody terrorists in their last gasp for air to salvage the ethnic tyranny from its unavoidable demise.
Dr Berhanu Nega of Ginbot Seven Movement for Justice, Freedom and Democracy (G7) and Mr. Obang Metho of Solidarity Movement for the New Ethiopia (SMNE) along other non Ethiopian panelists’ testimony dissected what Woyane is all about and opened more eyes than ever. They confirmed, the clandestine regime in Addis Ababa isn’t an ordinary tyranny many people thought it was. Even the most ardent supporters that are blindfolded and bribed to go along learned; the dubious regime they serve is the most illusive, methodically brutal and corrupt ethnic Apartheid never seen since the last Apartheid regime of South Africa departed in disgrace.
The two icons of the struggle for democracy and human right sealed the fate of Woyane tyranny to the world in public to the point where no one can say ‘I didn’t know’ what kind of monster Ethiopians have been through for these long.  As expected, it rattled the stool pigeons of ethnic tyranny to come out of the woodworks to bit the messengers than the message; back to the bottom of the pits where they are comfortable. Short of refuting the message line byline in public, the hapless ethnic stooges came up with the old tired gorilla style attack on the messengers to divert the message.  The target this time is Berhanu Nega and ESAT for the obvious reason. But, none of the attackers have anything to offer or willing to come on the same ESAT to explain who they represent and what they offer. As they say, cowards never won any battle or build anything useful.
There is no better example of a stool pigeon ethnic tyranny outsourced its propaganda than Awramba Time; an online ‘Media’ managed by an individual named Dawit Kebede. The man sought political asylum not long ago from the same ethnic tyranny on the ground of fearing for his life. All of a sudden he joined the stooges of the same tyranny against the oppositions in Diaspora. As expected, right after the hearing, he came up with what he calls ‘news’ against Ginbot 7 Chairman and ESAT titled ‘Berhanu Nega receives half a million “grant” from Egypt to run Ginbot 7 and ESAT’ with video attachment title “listen, in his own word, the fugitive terrorist leader, Birhanu Nega, aka Bin Laden, how he is spending this huge amount of money to destabilize…”.
The unprecedented and unprovoked personal attack on the messengers confirmed he didn’t seek asylum from the regime but to become an extension of regime’s propaganda in Diaspora. The way I see it, the one-in-all Woyane stooge broke the record of dedication of serving ethnic tyranny than any; posing as opposition, journalist and free Media. He even further beyond a call of duty as the police, prosecutor and the judge as the ethnic tyranny he supposedly left behind.
No one knows what ticked him off to blow his cover after he played Ethiopians as an opposition and sought asylum to come all the way to America to do where no cadre has ever done before. Therefore, Ethiopians must demand he reviles to the public his petition for asylum to US Immigration and Naturalization Service (INS) authority or go back home as a wounded cadre for another assignment in the Government Miscommunication Affair Office.
Though, we should admire his dedication for distraction to preserve ethnic tyranny, there is a bigger lesson here; playing mud fight with Woyane and its dedicated stooges cheapens the bigger cause of Democracy and Freedom and bring down the leaders of the struggle to Woyane level. Therefore, taking the higher ground is not only important to leave them on the bottom where it is comfortable for them but it will shut off the empty noises coming from all direction; depriving them a place to hide.
It seems the stooges of the ethnic tyranny are convinced the democratic movement is at the same level as Woyane. Therefore, they have been throwing all kinds of mud to elevate Woyane on the top through diversion. Every time the struggle is elevated where it should be the stooges scramble to bring it down on the bottom where they couldn’t get out of. Surprisingly, there are quite a few individuals and groups paused as oppositions and Media comfortable to play on the bottom of the pits. Failing to elevate themselves to the top of the struggle, the one and only way they can be relevant turned out to be playing on the bottom as Woyane.
The democratic struggle’s choice is clear than ever; remain on the bottom of the pits with Woyane or rise up to the top with the democratic movement. The noise makers must be challenge in public to put up what they got or shut up and to leave the judgment to the public and the judges in the government of free and democratic Ethiopia.
Therefore, there are no more excuses with any living and breathing Ethiopian not to play on the top of the movement to bring down the ethnic tyranny that plays on the bottom of the pits. No backbiting and character assassination of leaders of the struggle is going to excuse anyone not to do his/her part for the struggle. No growth and transformation or swimming the Nile River down the stream to Egypt nor flirting with ‘terrorist’ is going to divert the movement for Democracy to bring down Woyane ethnic tyranny. No amount of selective cut and pastes news would sooth the stooges’ pain and suffering caused by the movement.
The day of reckoning is fast approaching. The question is ‘to be or not to be…’ Would Woyane stooges and apologist abandon the brazen regime now they know its crimes of the century is out to the world? Would the double thinkers stand straight on their wobbling legs to say I am joining the movement? Would the different factions realize our people’s freedom comes first before anything else they wish? Would people stop incriminating each other and wait for justice to take its course in the new democratic and free Ethiopia? Could ‘Medias’ honor the profession to collaborate in defending our people from tyranny?  Could men put their ego aside to understand there are bigger issues than their over inflated self-image? Can women step forward to take leading roles in the democratic struggle than remain spectators? Can the intellectuals put their knowledge to use than brag about their credential?  Can the youth step out to lead and demand accountability of everyone concerned to save the future?
Ever since Woyane regime came to power 22 years ago it implemented every deviant plan on its agenda. By fooling the world and distracting the public by dividing the population along ethnic, region and religion it accomplish its mission. Noting changed, except, this time around people stood up as one and the propaganda machine is broken in pieces to expose two decades of regime’s crimes to the larger population and the world because of organizations like Ginbot 7, SMNE and many others, thanks to the Mass Media, including ESAT, and the social Medias.  Guess what the stooges are after?
‘The chickens are coming home to roost’ as Dr Berhanu put it on the hearing. ‘Ethiopians aren’t sharing land, country, religion…we are share blood; nobody can take that from us’ as Mr. Obang put it. The regime has two choices; to surrender power peacefully for democratic transition or continue to kill and rob the people to survive until it goes down.
Here is where the blind supporters miss to make the hardest decision of their lives. Stick around with the regime and eventually become fugitives from justice or abandon the regime and go through what the transition to democracy would have in store for you. There is no way out of the deadlock. But, so far, like dumb and dumber the stooges are allover the map attacking the messengers to divert attention from the massage. What losers with no shame.
The problem with tyranny is it is secretiveness blinds its supporters to understand what it does until the whole things blow on their face. By then, it is too-little-too late to do anything about it but go down with it in shame. The Woyane tyranny isn’t an exception. Not too many people know the magnitude of the crimes the regime committed to get to and remain in power, especially the stooges the regime use to do its dirty job.  Apparently, the fact Woyane picks and choices mentally and morally challenged individuals it didn’t help them to figure it out sooner than later.
Therefore, when individuals sleep with tyranny it is universal knowledge they should know they are willing to be tools to commit crimes against the people. ‘I didn’t know’ can’t be a defense to get away with murder, or the sky falling good enough diversion from taking personal responsibility. There is no hiding place either.
‘Clash of Civilization’ between those that stand up for Democracy and universal suffrage and others that submit for tyranny is reaching the tipping point.   What remained for the rest of spectators is to take side. On one hand, there are those that declared tyranny must be dismantled as it should by all means necessary to replace it with the people government. On the other hand, there are those that accepted ethnic tyranny as their savior; signing their death wish. The choice is clearer than ever. The difference is, the former have everything to live for to see the dawn of freedom by playing on the higher ground while the later have no life worth living; except hoping tyranny will stay one more day… by all means necessary; playing on the bottom of the pits.
Fortunately, everybody must take side. As they saying go, ‘life is a bitch’ but, we have to live it. Those that attack the messenger instead of challenging the message in public are on the bottom of the pits. No sane Ethiopian would go to the bottom with tyranny than taking the higher ground unless…
I choose the right side, have you? You should
This article is dedicated to Mr. Obang Metho of SMNE, Dr. Berhanu Nega of G7and the folks at ESAT. No matter what, they are walking the talk of democracy and human right.  Let it be known; the gutless people that insult and undermine their efforts aren’t any better than Woyane. As they say, ‘show me…what you can do better. Those who throw mud aren’t any better than the mud they throw either. That is the honest truth.
Source:-http://ecadforum.com/2013/06/23/ethiopians-no-longer-allowing-woyane/