Tuesday, August 25, 2015

ፍርድ ቤት በነጻ እንዲለቀቁ የበየነላቸው አብርሃ ደስታ፣ የሺዋስ አሰፋ፣ ሀብታሙ አያሌውና ዳንኤል ሺበሺ እንዳይፈቱ እገዳ ተላለፈ

ነሀሴ 14/2007 ዓ.ም የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከተከሰሱበት የሽብርተኝነት ክስ ነጻ ናችሁ ያላቸው የፖለቲካ አመራሮች የሆኑት አብርሃ ደስታ፣ የሺዋስ አሰፋ፣ ሀብታሙ አያሌው፣ ዳንኤል ሺበሺ እንዲሁም በተመሳሳይ መዝገብ ተከሶ ነጻ የተባለው አብርሃም ሰለሞን ከእስር እንዳይለቀቁ ታግደዋል፡፡


አቃቤ ህግ ይግባኝ እንደጠየቀባቸው የታወቀ ቢሆንም እንደ ህግ ባለሙያዎች ግን የአቃቤ ህግ ይግባኝ ገና ተቀባይነት ባላገኘበት ሁኔታ ከእስር እንዳይለቀቁ እግድ ማድረግ ከህግ ውጭ መሆኑን ለነገረ ኢትዮጵያ አስረድተዋል፡፡ ነጻ የተባሉት አመራሮች ባለፈው አርብ ከእስር ይወጣሉ ተብሎ ቢጠበቅም አሁን ድረስ እስር ቤት እንደሚገኙ ታውቋል፡፡

http:/ www.zehabesha.com/amharic/archives/46143

ፂምም የለዎት?

 በሁሰን ከድር

እኚህ ሰውዬ የፌዴራል እስልምና ጉዳዮች ፕሬዚዳንት እንደሆኑ ዛሬ በወጣ መጽሔት ላይ አየሁ፡፡ ያለዛሬም አይቻቸው አላውቅም፡፡እማውቅበት እድሉም የለም፡፡ በኦርቶዶክስ ክርስትና ፓትርያርኩ ፂማቸው ተንዠርግጎ ሲታይ የሃይማኖት አባትነታቸው ጎልቶ ይታያል፡፡ የካቶሊኩም ቄስ ፂም ያላቸው ይመስለኛል፡፡ የአይሁድም ራባዮች ፂማቸው ጎልቶ ይታያል፡፡ ሰማያዊ ሃይማኖት ተከታይና መሪዎች ፂም አልባ ሆነው አይቼ አላውቅም፡፡
የሃይማኖት መሪዎች በሃይማኖት ትምህርት የላቁ ሆነው መገኘታቸው ወሳኝ ጉዳይ ነው፡፡ ዘመናዊ ትምህርት ካከሉበት የተሻለ ነው፡፡ የለ ጠልቄ አልግባ.... የመጅሊሱ መሪ ፂም አልባ የተፈጥሮ ይሆን? የተፈጥሮ ከሆነ ምንም አይደል ከሕዝብ ጋር የሚያደርጉትን መስተጋብር አይተን ከሿሚያቸው ጋር በማንጸር ሃሳባቸውን እንገመግማለን፡፡
ግን ፂማቸውን ሼቭ አስደርገው ከሆነ ቢሮ የሚገቡት የተመደቡበትን መስሪያ ቤት ሳያውቁት ቀርተው ይሆን?
በየጊዜው መንግሥት የሚሾምልን ጓዶች መቼም አንዳንድ ነገር አያጣቸውም፡፡ ህምም...
አላህ ያሳያችሁ መሪዎቻችንን እኛ ጭቁን ሕዝቦች ብንመርጥ ኖሮ .....

Friday, April 10, 2015

ETHIOPIA IS SUPPORTING AL-SHABAB TO DESTABILIZE KENYA: KENYAN BUSINESSMAN



Jacob Juma


Read more: http://www.madote.com/2015/04/ethiopia-is-supporting-al-shabab-to.html#ixzz3WuhicHCc






Prominent Kenynan businessman Jacob Juma accused Ethiopia on Sunday of supporting the terrorist group al-Shabab to destabilize Kenya.

"Uhuru [Kenyan President] needs to ask African Union & UN to investigate Ethiopia on its secret supply of arms and SUPPORT to Al-Shabaab. Ethiopia is a suspect." Said Juma via Twitter.

"Jubilee government must DEAL with Ethiopia and Kenyan Somalis to end terrorism in our country. Ethiopia supplies Al-Shabaab with guns and intel."

Juma believes Ethiopia WANTS TO control the Horn of Africa by using the terrorist group to destabilize Kenya's stability and its vibrant economy.

Juma maybe right. Eritreans have long suspected the Ethiopian regime of seeking to undermine Kenya's economic position in the region so as to present itself as the more stable and viable OPTION for Western companies.

Despite 6 million Somalis living in Ethiopia and its invasion and occupation of Somalia, not A SINGLE Al-Shabaab attack has been carried out within Ethiopia, adding more suspicion that the terrorist group maybe working with the Ethiopian dictatorship. 

Read more: http://www.madote.com/2015/04/ethiopia-is-supporting-al-shabab-to.html#ixzz3WudqiDLN